Quran Apps in many lanuages:

Surah Ad-Dhuha Ayahs #10 Translated in Amharic

أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًا فَآوَىٰ
የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን? (አስጠግቶሃል)፡፡
وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም፡፡
وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ድኻም ኾነህ አገኘህ፤ አከበረህም፡፡
فَأَمَّا الْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ
የቲምንማ አትጨቁን፡፡
وَأَمَّا السَّائِلَ فَلَا تَنْهَرْ
ለማኝንም አትገላምጥ፡፡

Choose other languages: