Quran Apps in many lanuages:

Surah Al-Ghashiya Ayahs #18 Translated in Amharic

وَأَكْوَابٌ مَوْضُوعَةٌ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
أَفَلَا يَنْظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!

Choose other languages: